ዝቅተኛ የወለድ ተመን በገበያ እንዲመራ መወሰኑ እና አንደምታ
08 January 2026

ዝቅተኛ የወለድ ተመን በገበያ እንዲመራ መወሰኑ እና አንደምታ

DW | Amharic - News

About
ብሔራዊ ባንክ የዝቅተኛ ወለድ ተመን ለገበያዉ እንዲተዉና በአስቀማጮች እና በባንኮች ወይም በሌሎች የገንዘብ ተቋማት መካከል በሚደረግ ድርድር እንዲሆን ወስኗል። ይህ ዉሳኔ በገንዘብ እንቅስቃሴ ላይ ምን እንደምታ አለዉ?