ዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያውያን ጊዜያዊ የሕግ ከለላ መስቷን አቋረጠች
12 December 2025

ዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያውያን ጊዜያዊ የሕግ ከለላ መስቷን አቋረጠች

DW | Amharic - News

About
የትራምፕ አስተዳደር በዩናይትድ ስቴትስ፣ ለሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ዜጎች ህጋዊ መኖርያ ፈቃድን በግዚያዊነት ማገዱን አስታወቀ። " ሁኔታዎችን ከገመገሙ በኋላ እና አግባብነት ካላቸው የአሜሪካ መንግስት ተቋሞች ምክክር ካደረጉ በኋላ፤ የደኅንነት ዘርፍ ቢሮ ኢትዮጵያ ከዚህ በኋላ ለጊዜያዊ ጥበቃ ሁኔታ ስያሜ ቅድመ ሁኔታዎችን ማሟላት እንደማትቀጥል።