Opens in a new window
የሰሜን ኢትዮጵያው የጦርነት ስጋት ቀጠናዊ ስጋት ያጭር ይሆን?
04 August 2026

የሰሜን ኢትዮጵያው የጦርነት ስጋት ቀጠናዊ ስጋት ያጭር ይሆን?

DW | Amharic - News

About
ባለፈው ቅዳሜ በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ ጠረፍ የተከሰተው ውጊያ ወደለየለት ጦርነት የሚሸጋገር ከሆነ ችግሩ ከአገር ውስጥ ስጋት ወደ ቀጣናውም ሊሸጋገር እንደሚችል ተንታኞች እያስጠነቀቁ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ፌዴራል መንግስትና ህወሓት መካከል ሊቀሰቀስ ከጫፍ የደረሰ በመሰለው ጦርነት የውጭ ኃይሎች ጣልቃ ገብነት እየታየ መሆኑን ፖለቲከኞች ይናገራሉ፡፡