እየሰፋ የመጣው የምንዛሪ ቢሮዎች እና የባንኮች ልዩነት
20 February 2026

እየሰፋ የመጣው የምንዛሪ ቢሮዎች እና የባንኮች ልዩነት

DW | Amharic - News

About
የኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች የብር የውጭ ምንዛሪ ከትይዩ ገቢያውና ከውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ጋር ልዩነቱ እየሰፋ መምጣቱ እየተስተዋለ ነው፡፡ ባለሙያዎች እንደሚሉት መንግስት ከውጭ ምንዛሪ አኳያ ተፈላጊውን የምንዛሪ መረጋጋት ለማስፈን በፖሊሲ አማራጮች እየወሰዳቸው ያሉ እርምጃዎች ከወደመጠናቀቅ እየተጠጋ ይገኛል፡፡