Skip to content
Opens in a new window
የጳጉሜ 02 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
07 September 2026

የጳጉሜ 02 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ

DW | Amharic - News

About
ሦስተኛ ተከታታይ ጨዋታውን በድል ያጠናቀቀው አርሰናል ትናንት በድንቅ ኹኔታ የተፋለመው ቸልሲን ድል አድርጓል ። ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ደረጃ አስደናቂ ድል ስላስመዘገቡበት የቤልጂየሙ ዋንዳ ዳያመንድ ሊግ የአትሌቲክስ ፉክክር እና ሌሎች ስፖርታዊ መረጃዎችን አካትተናል ። ሙሉ ዘገባው በድምፅና በጽሑፍ በማገናኛው ይገኛል።