የምርጫ ሕግ ጥሰዋል የተባሉ በእሥራት ተቀጡ
05 June 2026

የምርጫ ሕግ ጥሰዋል የተባሉ በእሥራት ተቀጡ

DW | Amharic - News

About
በደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቡርጂ እና ጌዴኦ ዞኖች ምርጫ ሲያጭበረብሩ ተደርሶባቸዋል የተባሉ የምርጫ አስፈጻሚና መራጭ ከስድስት እስከ አሥር ወር በሚደርስ እሥራት ተቀጡ ፡፡ አስፈጻሚው ቅጣቱ በፍርድ ቤት ሊወሰንበት የቻለው ለመራጮች በተዘጋጀው የድምፅ መስጫ ቅጾች ላይ አስቀድሞ በሚደግፈው እጩ ተወዳዳሪ ላይ ምልክት አድርጎ በመገኘቱ ነው፡፡