የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ትግራይ ክልል ያቋረጠውን በረራ ተከትሎ የተፈጠረው ስጋት
31 January 2026

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ትግራይ ክልል ያቋረጠውን በረራ ተከትሎ የተፈጠረው ስጋት

DW | Amharic - News

About
የኢትዮጵያ አየርመንገድ መቀሌን ጨምሮ ወደ ትግራይ ክልል የተለያዩ ከተሞች የሚያደርገውን በረራ ከትናንት በስቲያ ጀምሮ ዛሬም ድረስ ተቋርጦ መቀጠሉን ተከትሎ በክልሉ ነዋሪዎች ላይ ስጋቱ አይሏል፡፡