የአገራዊ  የውይይት ኮሚሽን የስራ አፈጻጸም ሂደትና ቀጣይ እርምጃው
16 May 2026

የአገራዊ የውይይት ኮሚሽን የስራ አፈጻጸም ሂደትና ቀጣይ እርምጃው

DW | Amharic - News

About
ኢትዮጵያ መንግስት በአገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሚቀርብለትን ምክረሃሳቦች በሙሉ ለማስተግበር ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል፡፡ኮሚሽኑ የእስካሁኑን የሥራ አፈጻጸም ባሳወቀበት ወቅት፤የኮሚሽኑ አባላት እስካሁን ላበረከቱት አስተዋፅኦ በመንግስት ተመስግነዋል፡፡ይሁንና በኮሚሽኑ ገለልተኝነት ላይ ጥያቄ ሲያነሱ የቆዩት ወገኖች በኮሚሽ አስተዋጽኦ ጥርጣሬ አላቸው።