የአፍሪቃ ቀንድ ዉስብስብ ዉጥረት፣ የዉጪ ኃይላት ጣልቃ ገብነትና ሥጋቱ
14 November 2025

የአፍሪቃ ቀንድ ዉስብስብ ዉጥረት፣ የዉጪ ኃይላት ጣልቃ ገብነትና ሥጋቱ

DW | Amharic - News

About
አፋር ክልል ዉስጥ ተሰነዘረ የተባለዉ ጥቃትና ትግራይ ክልል ደረሰ የተባለዉ የሰዉ አልባ አዉሮፕላን ድብደባ ደግሞ የተፈራዉ ጦርነት ሊጀመር «የኃይል መፈታተሺያ» ይሆናል የሚል ጥርጣሬ አጭሯል።ደራሲና የፖለቲካ ተንታኝ የሱፍ ያሲን እንደሚሉት ተቀናቃኝ ሐይላት የጀመሩት መፈታተሽና የገጠሙት የቃላት ጦርነት ዳግም ጦርነት የማይቀር አስመስሎታል