zeno
Home
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Log in
Sign up
Toggle Sidebar
zeno
12 September 2025
ቶክዮ -20ኛዉ የዓለም የአትሌቲክስ ሻንፒዮና ቅዳሜ ይጀምራል
DW | Amharic - News
About
ባለፈዉ ማክሰኞ ምሽት ከአዲስ አበባ ወደ ቶክዮ ያቀናዉ እና በ 20ኛዉ የዓለም የአትሌቲክስ ሻንፒዮና ላይ ተካፋይ የሚሆነዉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን ዉስጥ የመጀመርያዉ ልዑክ በነገዉ እለት ቅዳሜ በሚጀመረዉ በዚሁ በቶክዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻንፒዮና ላይ የመክፈቻ ዉድድሩን የሚያደርግ ይሆናል።