ስለ ኖቤል ሽልማቱ ኤርትራዊያን ምን አሉ?
12 December 2019

ስለ ኖቤል ሽልማቱ ኤርትራዊያን ምን አሉ?

DW | Amharic - News

About
የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ የዓለም የሰላም የኖቤል ሽልማት ተሸላሚ መሆናቸው በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል የተጀመረውን ሁሉ አቀፍ ግንኙነት ከተቀዛቀዘበት አንድ እርምጃ ወደፊት ያራምደዋል የሚል እምነት እንዳላቸው በኢትዮጵያ የሚኖሩ ኤርትራዊያን ተናገሩ።