ፕሬዚዳንቷን መታደግ ያልቻለችው ቬንዙዌላ እና የትራምፕ ጽኑ ፍላጎት
05 January 2026

ፕሬዚዳንቷን መታደግ ያልቻለችው ቬንዙዌላ እና የትራምፕ ጽኑ ፍላጎት

DW | Amharic - News

About
ቬንዙዌላዉያን ባለፈው ቅዳሜ ጠዋት ከእንቅልፋቸው እንደነቁ ፕሬዚዳንታቸው በአሜሪካ ወታደሮች ታግተው መወሰዳቸውን ሲሰሙ ምን ተሰምቷቸው ይኾን? ይህ ቬንዙዌላዉያንን ብቻ ሳይሆን ለተቀረው ዓለም ዓይን እና ጆሮን ለማመን የሚቸግር ዱብ ዕዳ ነው የሆነው። ቬንዙዌላን የምታክል ሀገርስ እንደምን መሪዋ እንደ አንድ ተራ ነገር ተንጠልጥሎ ሊወሰድባት ቻለ?