እንወያይ፤ የነጻ ፕሬስ እና የጋዜጠኞች ፈቃድ መሰረዝ ተጽኖ በኢትዮጵያ
09 March 2026

እንወያይ፤ የነጻ ፕሬስ እና የጋዜጠኞች ፈቃድ መሰረዝ ተጽኖ በኢትዮጵያ

DW | Amharic - News

About
ኢትዮጵያ ሰባተኛዉን አገራዊ ምርጫ ለማካሄድ ሽር ጉድ እያለች ባለችበት በአሁኑ ወቅትም ይሁን አስቀድሞ ጥቂት የማይባሉ የመገናኛ ብዙኃን ባለሞያዎች እና ጋዜጠኞች እንዲሁም በአመዛኙ "ነጻ" የሚባሉ ብዙኃን መገናኛ ዐውታሮች ፈቃዳቸው እየተሰረዘ፣ ጋዜጠኞቻቸውም የሥራ ፈቃዳቸዉን እየተነጠቁ ነዉ።