ነዳጅን ከመደበኛ ዋጋ የመሸጥ ፈተና
20 February 2026

ነዳጅን ከመደበኛ ዋጋ የመሸጥ ፈተና

DW | Amharic - News

About
በኢትዮጵያ ነዳጅን መንግስት ከተመነው መደበኛ ዋጋ ውጭ የሚሸጡ ማደያዎች በእለት ተእለት ስራዎቻቸው ላይ ፈተና መደቀናቸውን አሽከርካሪዎች እና የተሽከርካሪ ባለንብረቶች ይገልጻሉ፡፡ እንደ አስተያየት ሰጪዎቹ በዚህ ከተመን በላይ ክፍያ በሚጠየቅባቸው በተለያዩ የአገሪቱ ክፍል በሚገኙ ማደያዎች ጋር በሚፈጠር ንትርክ አንዳንዴ ስራቸው ይስተጓጎላልም፡፡