Opens in a new window
ማሕደረ ዜና፣ የሸረሪና ዉጊያ፣ «የክተት» አዋጅና የፕሪቶሪያ ዉል
03 August 2026

ማሕደረ ዜና፣ የሸረሪና ዉጊያ፣ «የክተት» አዋጅና የፕሪቶሪያ ዉል

DW | Amharic - News

About
ሥለቅዳሜዉ ዉጊያ የህወሓት ጥሪ፣የመንግሥት ዝምታ፣የመንግሥት የካቢኔ አባል ማረጋገጪያና የመንግሥት ደጋፊዎች የቃላት ዘመቻ ቢደጋገም ዉጊያዉ ቢያንስ እስከ ዛሬ የቀጠለ አይመስልም።ከእንግዲሕ ላመቀጠሉ ግን ምንም ዋስትና የለም