ከታንዛኒያ ምርጫ ግጭት በኋላ ፖሊስ የወሰዳቸው ርምጃዎች እየወጡ ነው
14 November 2025

ከታንዛኒያ ምርጫ ግጭት በኋላ ፖሊስ የወሰዳቸው ርምጃዎች እየወጡ ነው

DW | Amharic - News

About
የታንዛንያን ምርጫ ተከትሎ በሐገሪቱ በተነሳው ብጥብጥ በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መገደላቸውን ዋናው የተቃዋሚ ፓርቲና የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ይናገራሉ። የታንዛንያ መንግስት የተጠቀሰው ቁጥር የተጋነነ ነው ቢልም ስለሞቱ ሰዎች ትክክለኛ ቁጥር ከመግለፅ ተቆጥቧል። የታንዛኒያ ፖሊስ ርምጃን በተመለከተ ዶይቸ ቬለ የቪዲዮ ዘገባ ሰርቷል።