«ኢትዮጵያ የባህር በር ማግኘት አለባት » የትግራይ ተቃዋሚዉ ፓርቲ - ትንሳኤ ሰብዓ እንደርታ
12 September 2025

«ኢትዮጵያ የባህር በር ማግኘት አለባት » የትግራይ ተቃዋሚዉ ፓርቲ - ትንሳኤ ሰብዓ እንደርታ

DW | Amharic - News

About
በትግራይ በተቃዋሚነት የሚንቀሳቀሰው ትንሳኤ ሰብዓ እንደርታ የኢትዮጵያ መንግስት በቀይባህር ጉዳይ ዙርያ የያዘው አቋም እንደሚደግፍ አስታወቀ። ፓርቲው በትግራይ ሰላማዊ ፖለቲካዊ ሁኔታ እንዲኖር የክልሉ ግዚያዊ አስተዳደር መድረክ ሊያመቻች ይገባል ብሏል። ፓርቲዉ 'የአባቶቻችን ርስት' ያለውን ቀይባህርን ማስመለስ ይገባዋል ብሏል።