ፈረንሳይ ውስጥ የበርካቶችን ሕይወት የቀጠፈው የሽብር ጥቃት 10ኛ ዓመት
13 November 2025

ፈረንሳይ ውስጥ የበርካቶችን ሕይወት የቀጠፈው የሽብር ጥቃት 10ኛ ዓመት

DW | Amharic - News

About
ፈረንሳይ የዛሬ አስር ዓመት ከ130 በላይ ሰዎችን ሕይወት የቀጠፉ በርካታ የሽብር ጥቃቶች የተፈጸሙበትን ዕለት እያሰበች ነው። የጥቃቱ ሰለባዎች ቤተሰቦች የመታሰቢያ ቤተመዘክር እየተዘጋጀ ሲሆን በጎርጎሪዮሳዊው 2029 ዓ,ም ተጠናቆ ይከፈታል ተብሎ ይጠበቃል።