zeno
Home
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Log in
Sign up
Toggle Sidebar
zeno
13 November 2025
ፈረንሳይ ውስጥ የበርካቶችን ሕይወት የቀጠፈው የሽብር ጥቃት 10ኛ ዓመት
DW | Amharic - News
About
ፈረንሳይ የዛሬ አስር ዓመት ከ130 በላይ ሰዎችን ሕይወት የቀጠፉ በርካታ የሽብር ጥቃቶች የተፈጸሙበትን ዕለት እያሰበች ነው። የጥቃቱ ሰለባዎች ቤተሰቦች የመታሰቢያ ቤተመዘክር እየተዘጋጀ ሲሆን በጎርጎሪዮሳዊው 2029 ዓ,ም ተጠናቆ ይከፈታል ተብሎ ይጠበቃል።