በታንዛኒያ ከምርጫ በኋላ በተቀሰቀሰ ተቃውሞ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ሳይሞቱ አልቀረም ተባለ
01 November 2025

በታንዛኒያ ከምርጫ በኋላ በተቀሰቀሰ ተቃውሞ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ሳይሞቱ አልቀረም ተባለ

DW | Amharic - News

About
በታንዛኒያ ከተካሔደው ፕሬዝደንታዊ እና የምክር ቤት ምርጫ በኋላ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ሳይገደሉ እንዳልቀረ ተቃዋሚው ቻዴማ ፓርቲ አስታውቋል። የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በበኩላቸው መንግሥታቸው በተቃዋሚዎች ላይ ያልተመጣጠነ ኃይል እንዳልተጠቀመ ተናግረዋል።