Skip to content
zeno
Create a Station
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Opens in a new window
Toggle Sidebar
zeno
14 September 2026
በኮንሶ ምንድን ነው የሆነው ?
DW | Amharic - News
About
በደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኮንሶ ዞን ታጣቂዎቸ አደረሱት በተባለው ጥቃት አምስት ሰዎች ሲገደሉ ሌሎች አራት ቆስለዋል። ጥቃቱ የተፈጸመው በዞኑ ኮልሜ ወረዳ ኩርቦ እና ማሶያ በተባሉ ቀበሌያት ውስጥ ነው። ጥቃት አድራሾቹ የመኖሪያ ቤቶችን ፣ ትምህርት ቤቶችን እና የጤና ኬላዎችን በእሳት ማቃጠላቸውን የዓይን እማኖች ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል።