በጅንካ ከተማ የተከሰተው በሽታ ምንድን ነው?
13 November 2025

በጅንካ ከተማ የተከሰተው በሽታ ምንድን ነው?

DW | Amharic - News

About
የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጅንካ ከተማ «ምንነቱ በመረጋገጥ ላይ ነው» ያለው የሄሞራጂክ ፊቨር መከሰቱን ገልጿል። በበሽታው የተጠረጠሩ ስምንት ሰዎችም እንዳሉ ሚኒስቴሩ አስታውቋል። የጅንካ አጠቃላይ ሆስፒታል ሜዲካል ዳሬክተር ለዶይቸ ቬለ እንዳስረዱት እስካሁን ተመሳሳይ ምልዕክቶች ያሳዩ የስድስት ሰዎች ህይወት አልፏል።