በደቡብ ወሎ በአትሮኖስ ማርያም ገዳም በደረሰ የከባድ መሣሪያ ጥቃት ሰዎች ተገደሉ፣ ቆሰሉም
10 March 2026

በደቡብ ወሎ በአትሮኖስ ማርያም ገዳም በደረሰ የከባድ መሣሪያ ጥቃት ሰዎች ተገደሉ፣ ቆሰሉም

DW | Amharic - News

About
ጥቃቱም የተፈፀመው ቅዳሜ የካቲት 28/2018 ዓ/ም ከረፋዱ 3፡30 ላይ ሲሆን የቅዳሴ አገልግሎትጨርሰው ለደጀ ሰላም በተሰባሰቡ ካህናትና የአካባቢው ማህበረሰብ ላይጉዳት የደረሰ መሆኑን ነው የአይን እማኞች የሚናገሩት፡፡