zeno
Create a Station
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Toggle Sidebar
zeno
10 March 2026
በደቡብ ወሎ በአትሮኖስ ማርያም ገዳም በደረሰ የከባድ መሣሪያ ጥቃት ሰዎች ተገደሉ፣ ቆሰሉም
DW | Amharic - News
About
ጥቃቱም የተፈፀመው ቅዳሜ የካቲት 28/2018 ዓ/ም ከረፋዱ 3፡30 ላይ ሲሆን የቅዳሴ አገልግሎትጨርሰው ለደጀ ሰላም በተሰባሰቡ ካህናትና የአካባቢው ማህበረሰብ ላይጉዳት የደረሰ መሆኑን ነው የአይን እማኞች የሚናገሩት፡፡