በአማራ ክልል የሚካሄደው ውጊያ ወጣቶች ላይ ያስከተለው ተጽዕኖ
04 March 2026

በአማራ ክልል የሚካሄደው ውጊያ ወጣቶች ላይ ያስከተለው ተጽዕኖ

DW | Amharic - News

About
በአማራ ክልል በመንግሥትና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል እየተካሄደ በሚገኘዉ ጦርነት ወጣቶች ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳት አድርሶብናል አሉ። በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የሚኖሩ ወጣቶች ጦርነቱ ባለፉት ሁለት ዓመታት እንደ ልብ ተንቀሳቅሰን እንዳንሠራ አግዶናል፤ በተለይም መፈራራትና ጥርጣሬ እንዲያድርብን አድርጎናልም ብለዋል።