አንድ - ለ - አንድ፤ ከአቶ በቀለ ገርባ ጋር
18 July 2025

አንድ - ለ - አንድ፤ ከአቶ በቀለ ገርባ ጋር

DW | Amharic - News

About
አቶ በቀለ ገርባ ከአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ በኋላ ተፈጥሮ የነበረዉን ረብሻ ተከትሎ በቁጥጥር ስር ዉለዉ ለ 18 ወራቶች እስር ላይ ቆይተዋል። ከእስር እንደወጡ፤ ከእስር እንዲፈቱ ሲጠይቅ በረዉን ማኅበረሰብ ለማመስገን ወደ ዉጭ ወጥተዉ አልተመለሱም። አሜሪካ ሲኖሩ ሦስት ዓመት ሆናቸዉ።«ኦቦ በቀለ የጠፉ? ኢትዮጵያ አልናፈቀቾትም?»ብለናቸዋል።