zeno
Create a Station
Explore
Religious
Music
News
Podcasts
Bible
By Genre
By Location
By Language
Download App
Toggle Sidebar
zeno
04 June 2026
አበርገሌ ወረዳ በአዴን ታጣቂ ቡድን ቁጥጥር ስር መዋሉ
DW | Amharic - News
About
በአማራ ክልል ዋግ ህምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የሚገኘውን የአበርገሌ ወረዳን በሚያዝያ ወር የተቆጣጠረው እራሱን የአገው ዲሞክራሲ ሕብረት (አዴን/አገው ሸንጎ) ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን፣ ባሳለፍነው ግንቦት 19 ቀን ሁለተኛውን የጻግብጂ ወረዳን በኃይል መቆጣጠሩንና በዚህም ሳቢያ የወረዳዉ ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን ተናገሩ።