አበርገሌ ወረዳ በአዴን ታጣቂ ቡድን ቁጥጥር ስር መዋሉ
04 June 2026

አበርገሌ ወረዳ በአዴን ታጣቂ ቡድን ቁጥጥር ስር መዋሉ

DW | Amharic - News

About
በአማራ ክልል ዋግ ህምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የሚገኘውን የአበርገሌ ወረዳን በሚያዝያ ወር የተቆጣጠረው እራሱን የአገው ዲሞክራሲ ሕብረት (አዴን/አገው ሸንጎ) ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን፣ ባሳለፍነው ግንቦት 19 ቀን ሁለተኛውን የጻግብጂ ወረዳን በኃይል መቆጣጠሩንና በዚህም ሳቢያ የወረዳዉ ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን ተናገሩ።