የጥቅምት 7 ቀን 2017 የዜና መፅሔት
17 October 2025

የጥቅምት 7 ቀን 2017 የዜና መፅሔት

ዜና መጽሔት

About
በኢትዮጵያ መንግሥት ወታደሮችና በፋኖ ኃይሎች መካከል የተባባሰው ውጊያ፤ ጋምቤላ ክልል ኑዌር ዞን በጎርፍ ከተፈናቀሉት ሰባት ሺህ የሚደርሱት ወደቀያቸው መመለሳቸው፤ እንዲሁም የሶማሊላንድ ፕሬዝደንት የአዲስ አበባ ጉብኝት መጠናቀቁን የሚያስቃኙ ዘገባዎች የዓለም ዜናን በሚከተለው የዜና መጽሔት ተካተዋል።