የታኅሳስ 27 ቀን 2018 ዓ.ም የዜና መፅሔት
05 January 2026

የታኅሳስ 27 ቀን 2018 ዓ.ም የዜና መፅሔት

ዜና መጽሔት

About
በዜና መጽሔት ጥንቅሩ፤በኢትዮጵያ እየጠነከረ የመጣው የባሕር በር የማግኘት ጉዳይ፤በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን የሚገኙ ከ12 ሺህ በላይ ተፈናቃዮች እያሰሙ ያሉት ሮሮ
እንዲሁም ከምሁራን የሚጠበቀው አገራዊ ግዴታና ገቢራዊነቱ? የተሰኙ ርዕሶችን በስፋት ያስተነትናል።