የታኅሳስ 23 ቀን 2008 ዓም የዜና መጽሔት
01 January 2026

የታኅሳስ 23 ቀን 2008 ዓም የዜና መጽሔት

ዜና መጽሔት

About
የዜና መጽሔት ዝግጅታችን ፤ የቀድሞው የሰላም ሚኒስቱር ሚኒስትር ዴኤታ ታዩ ደንደአ የፍርድ ቤት ውሎ፤ የተከሳሾች የተፋጠነ ፍትሕ የማግኘት ጉዳይ፤ የሰላም ጉባኤ በጋምቤላ፤ በሕገወጥ መንገድ ከሀገር ለመውጣት ሲሞክሩ የተያዙ በርካታ ወጣቶች ወደ የቤተሰቦቻቸው መመለሳቸው እንዲሁም የቻይና ወታደራዊ ልምምድና የታይዋን ዛቻን የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል።