Skip to content
Opens in a new window
የነሐሴ 8 ቀን 2018 ዓ/ም የዜና መጽሔት
14 August 2026

የነሐሴ 8 ቀን 2018 ዓ/ም የዜና መጽሔት

ዜና መጽሔት

About
የጋዜጠኞች መብት ተማጋቹ ድርጅት ሲፒጄ የኢትዮጵያ መንግስት በጋዜጠኞች ላይ የሚደርሰውን ጫና ማውገዙ
ኢትዮጵያውያን በሚያዘወትሩት ምሥራቃዊ የፍልሰት መስመር ባለፉት አምስት ወራት ብቻ 106 ስደተኞች መሞታቸውን የተባበሩት መንግሥታት የፍልሰተኞች መርጃ ድርጅት መግለፁን፣
የኢትዮጵያ እንባ ጠባቂ ድርጅት የዜጎች መብት እንዲከበር የሚቀርባቸው ሃሳቦች አለመተግበሩ እንዳሳሰበው መግለፁ
በኢትዮጵያ በሴቶች ላይ የሚፈጸመው ጥቃት ብሔራዊ ቀውስ ሆኖ እንዲታውጅ የመብት ተሟጋቾች ማሳሰባቸውን፣ እንዲሁም በኢትዮጵያ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ የቻይና እና የአሜሪካ ኩባንያዎች ፉክክርን ያስቃኛሉ።