About
የዜና መጽሔት ጥንቅራችን የዛሬዉ የመዉሊድ በዓል አከባበር በአዲስ አበባ ያልነዉን ርዕሥ ያስቀድማል። የአፍሪቃ ሕብረት ልዩ መልዕክተኛ ኦሌሴጎን ኦባሳንጆ የኢትዮጵያ መንግሥትና የህወሓት መሪዎችን እንደገና ለመሸምገል የጀመሩትን ዲፕሎሲ የሚቃኘዉ ዘገባ ተከትሎ፣ሥለ ዘንድሮዉ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዉጤት የተጠናቀረዉ ያሰልሳል።ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ሰሞኑን በተከፈቱ ጥቃቶችና ግጭቶች የተፈናቀሉ ሰዎች ብዛትና ጥያቄን የሚዳስስ ዘገባም አለን።