
About
የዜና መጽሔታችን በዛሬ ጥንቅሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የከተማ ሥራችንን "ሊያጣጥሉ የሚሞክሩ" ያንሏቸውን "ሀገራት እና ቡድኖች" መንቀፋቸው፤ ከትግራይ ሐይሎች በመነጠል በዓፋር ክልል እየተደራጁ ያሉ ታጣቂዎች ትግራይ ላይ ለመፈፀም ያቀዱት ጥቃት በክልሉ ነዋሪዎች ጥረት ከሽፏል መባሉና የቡድኑ አዛዥ ምላሽ ፤ በኢትዮጵያ የንግድ ባንኮች የብድር ገደብ አለመነሳትና አንድምታው፤ በኢትዮጵያ በታላቁ የስምጥ ሸለቆ ውስጥ የሚገኙ ዘጠኝ ሀይቆች ሥነ ህይወታዊ ህልውና ፤ በኦሮሚያ ክልል የቱሪዝም ስራውን ውጤታማ ለማድረግ የገበያ ትስስር ማጠናከር እንደሚገባ መጠየቁን የተመለከቱ ዘገባዎች ተጠናቅረዋል።