የመጋቢት 7 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ዜና መጽሔት
16 March 2026

የመጋቢት 7 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ዜና መጽሔት

ዜና መጽሔት

About
በዜና መጽሔት
-በኢትዮጵያ የነዳጅ አጠቃቀም በቁጠባ እንዲሆን ማሳሰቢያ መሰጠቱ ፣
- በሰሜን ወሎ ዞን ሙጃ ወረዳ በውጊያ ምክንያት መንገዶች መዘጋታቸው በነዋሪዎች ላይ ያስከተለው ማኅበራዊ ቀውስ
- የሆርሙዝን ወሽመጥ ለማስጠበቅ የአሜሪካን ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ያቀረቡት የእርዳታ ጥሪና የአውሮጳ ኅብረት
እንዲሁም የጀርመን የምርጫ ስርዓትና ጠቃሚ ልምዶች በተሰኙት ርዕሶች ስር የተቀናበሩ ዘገባዎች ይቀርባሉ።