የመጋቢት 2 ቀን 2018 የዜና መፅሔት
11 March 2026

የመጋቢት 2 ቀን 2018 የዜና መፅሔት

ዜና መጽሔት

About
የዓለም ዜናን በሚከተለው የዜና መጽሔት በኢትዮጵያ ህዝባዊ እምቢተኝነትን አሰመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ፣ በጋሞ ዞን በናዳና ጎርፍ የሞቱት ሰዎች ቁጥር ቢያንስ 64 መድረሱ፣ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪው እና የኑሮው ጫና እንዲሁም በፖላንዱ የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፕዮና የሚሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቶች ቡድን ያጋጠመው የቪዛ ችግርን ይዳስሳል።