
About
የዜና መጽሔቱ አራት ጉዳዮችን ያስተነትናል፦
በተራዘመ ግጭት ካለፈው ይልቅ መጭው ጊዜ ያሳስበናል፦ ነዋሪዎች፣
በአማራ ክልል መንግሥት ከአፋሕድ ጋር ተፈረመ የተባለው ሥምምነት ፣
ኢህአፓ በገዢው ፓርቲ ላይ ያቀረበው አቤቱታ፣ እንዲሁም
ኮርዶፋን ሌላዋ ኤል ፋሺር የመሆን ሥጋት እንደተጋረጠባት የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽነር ፎልከር ቱርክ አስጠነቀቁ
ይሰኛሉ ዘገባዎቹ ።
በተራዘመ ግጭት ካለፈው ይልቅ መጭው ጊዜ ያሳስበናል፦ ነዋሪዎች፣
በአማራ ክልል መንግሥት ከአፋሕድ ጋር ተፈረመ የተባለው ሥምምነት ፣
ኢህአፓ በገዢው ፓርቲ ላይ ያቀረበው አቤቱታ፣ እንዲሁም
ኮርዶፋን ሌላዋ ኤል ፋሺር የመሆን ሥጋት እንደተጋረጠባት የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽነር ፎልከር ቱርክ አስጠነቀቁ
ይሰኛሉ ዘገባዎቹ ።