Opens in a new window
የሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት
23 July 2026

የሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት

ዜና መጽሔት

About
በዜና መጽኄት አምስት ዘገባዎችን እናስተነትናለን ። ዘገባዎቹ፦ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን፦ የምክክር ጉባኤ ተሳታፊዎች በሚያቀርቡት ሐሳብ እንዳይጠየቁ ኃላፊነት እወስዳለሁ ማለቱ፤ የድሮን ጥቃት በአባይ ገዳመ አስቄጤስ አቡነ አረጋዊ እና ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም፣ የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (ኦነሰ) ከሌሎች ታጣቂዎች ጋር ስለመተባበር ምን አለ? ደቡብ አፍሪቃ፡ ኢትዮጵያውያን በፈቃደኝነት ወደ አገራቸው የተመለሱ ነዉ፤ እንዲሁም የአሜሪካ ሕግ አውጪ ምክር ቤት ስለ ኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት፤ ይሰኛሉ ዘገባዎቹ ።