የዐርብ መስከረም 30 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ዜና መጽሔት
10 October 2025

የዐርብ መስከረም 30 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ዜና መጽሔት

ዜና መጽሔት

About
በሰሜን ሸዋ ዞን፤ ወራጃርሶ ወረዳ ታጣቂዎች ያደረሱት ጥቃት፤ በአማራ ክልል የልጅነት ልምሻ መከሰትን ተከትሎ የተጀመረዉ ክትባት፤ እንዲሁም ጋና ከዩናይትድ ስቴትስ የሚባረሩ ተገን ጠያቂዎችን ለመቀበል መስማማትዋ እና ያስነሳዉ ተቃዉሞ የዛሬዉ ዜና መጽሔት የሚዳስሳቸዉ ዘገቦቻችን ናቸው።