ታሪክ በትክክል እንደሚሰፈን ከተጻፉት መዝገቦች አንስቶ ይጀምራል። ከዚያ አስቀድሞ ምንም የተጻፉት መዝገቦች ሳይኖሩ የነበረው ወቅት ቅድመ-ታሪክ ይባላል። ሲሉ የታሪክ ፀሃፊዎች ይናገራሉ፡፡
ጣዕም ሬድዮም በኢትዮጵያ ታሪክ ሆነው የተመዘገቡትንአ ታሪኮች በቀናቸው ማስታወሻነት በድምፅና በምስል በማዘጋጀት በማህደር እንዲቀመጥ ያደርጋል፡፡