
About
በደቡብ ኢትዮጵያ 11 ተቃዋሚ ፓርቲዎች የተሰባሰቡበት «የሰላም ጥምረት» የፓርቲ አመራሮችና አባላት ላይ ድብደባና እሥር እየተፈጸመ ነው አለ። የአርባምንጭ ከተማ ፖሊስ በበኩሉ አባላቱ የተያዙት በፓርቲ አባልነታቸው ሳይሆን በወንጀል በመጠርጠራቸው እንደሆነ ይገልጻል።
የሱዳን ዋና ከተማ ኻርቱም በዛሬው ዕለት በተከታታይ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ተፈጸመባት።
አንጋፋው የኬንያ የተቃውሞ ፖለቲካ መሪ ራይላ ኦዲንጋ አረፉ።
ጀርመን ዮሮ ተዋጊ ጀቶችን በፖላንድ ወታደራዊ የአየር ጦር ሰፈር ልታሰፍር ነው።
የሱዳን ዋና ከተማ ኻርቱም በዛሬው ዕለት በተከታታይ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ተፈጸመባት።
አንጋፋው የኬንያ የተቃውሞ ፖለቲካ መሪ ራይላ ኦዲንጋ አረፉ።
ጀርመን ዮሮ ተዋጊ ጀቶችን በፖላንድ ወታደራዊ የአየር ጦር ሰፈር ልታሰፍር ነው።