የጥቅምት 10 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
20 October 2025

የጥቅምት 10 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የዓለም ዜና

About
• የቀድሞው የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ተፈጸመ። • እስራኤል ትናንት እሁድ ከሐማስ ለተሰነዘረ ጥቃት አጸፋ ነው ካለችው ብርቱ የአየር ጥቃት በኋላ የጋዛ የተኩስ አቁም ተግባራዊነቱ እንደሚቀጥል የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተናገሩ ። የአውሮጳ ህብረት በበኩሉ የጋዛ የተኩስ አቁም ገቢራዊነት እስኪረጋገጥ በእስራኤል ለመጣል ያሰበውን ማዕቀብ በይደር አቆያለሁ ብሏል። • የጣልያን የባሕር ድንበር ጠባቂዎች ላምፔዱሳ ደሴት አቅራቢያ 91 ሰዎች ከመስጠም መታደጋቸውን አስታወቁ ።