የታኅሣሥ 30 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
08 January 2026

የታኅሣሥ 30 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የዓለም ዜና

About
ባለፉት ሁለት ሳምንታት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምሥራቅ ጉራጌ ዞን በምሥራቅ መሥቃን ወረዳ እና በማረቆ ልዩ ወረዳ በታጣቂዎች ጥቃት 11 ሰዎች መገደላቸው፤ ሌሎች 10 ደግሞ መቁሰላቸው ተነገረ።
በሳዑዲ አረቢያ የሚታደኑት የደቡብ የመን ተገንጣይ ቡድን መሪ አይደሩስ አል ዙበይዲን ከየመን በድብቅ ወደ አቡዳቢ መዉሰዳቸዉ ተሰማ።

ቻይና ዩናይትድ ስቴትስ በዓለም አቀፍ የባሕር ቀጣና የሌሎች ሃገራትን መርከቦች በዘፈቀደ መያዟ ዓለም አቀፍ ሕግ የጣሰ ነው ስትል ኮነነች።

ኢራን ውስጥ የኤኮኖሚ መዳከም የቀሰቀሰው ሕዝባዊ ተቃውሞ በመላው ሀገሪቱ መዳረሱ እየተነገረ ነው።