
About
• በናይጄሪያ ማዕከላዊ ኒጀር ግዛት ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት በትንሹ 30 ሰዎች ተገደሉ • የየመን ተገንጣይ ቡድን በትንሹ 80 ያህል ወታደሮቼ ተገድለዉብኛል አለ። •በአሜሪካ ወታደሮች ተይዘው የተወሰዱት የቬንዙዌላው ፕሬዚደንት ኒኮላስ ማዱሮ የዕጽ ዝውውር የሽብር ወንጀል ክስ ሊመሰረትባቸው ነው። • ሩስያ በአውሮጳዉያኑ አዲስ ዓመት ሰሞን በዩክሬን ላይ ከ2000 በላይ የአየር ጥቃት መፈጸሟን ፕሬዚዳንት ቮልዶሚር ዜሌንስኪ አስታወቁ። • ጀርመን ውስጥ ጥገኝነት የሚጠይቁ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ቀነሰ።