About
አንጎት፥ መንገድ ዳር የተጠመደ ፈንጂ ባለሦስት እግር ባጃጅ አጉኖ ጉዳት አደረሰ፤ ኦባሳንጆ ከአፍሪካ ኀብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ፤ አ.አ፥ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የ500 ሚሊዮን ዶላር ጨረታ የማቅረቡ ምክንያት፤ ቡኒያ፥ ኢቦላ ዳግም ከተቀሰቀሰ 100ኛ ቀኑ ተቆጠረ፤ ፓሪስ፥ «ዩክሬንን ለመደገፍ የፈቃደኞች ጥምረት» የተባለው ቡድን ሰኞ ሊሰበሰብ ነው፤ ስቶኮህልም፥ ትምህርት ቤት በደረሰ የጎራዴ ጥቃት በርካቶች ቆሰሉ