Skip to content
Opens in a new window
የመስከረም 4 ቀን 2019 ዓ.ም. የዓለም ዜና
14 September 2026

የመስከረም 4 ቀን 2019 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የዓለም ዜና

About
የመስከረም 4 ቀን 2019 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
በደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኮንሶ ዞን ታጣቂዎቸ አደረሱት በተባለው ጥቃት 5 ሰዎች ተገደሉ፤ 4 ደግሞ ቆሰሉ።

የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል እሁድ ለሊት ለሰኞ አጥቢያ በሱዳኑ የብሉ ናይል ግዛት በአል-ዳማዚን ከተማ የድሮን ጥቃት ፈፀመ ።

የሁቲ አማጽያን ዛሬ የሀኒሽ ደሴቶችን ተቆጣጠሩ ።