Opens in a new window
የሐምሌ 24 ቀን 2018 የዓለም ዜና
31 July 2026

የሐምሌ 24 ቀን 2018 የዓለም ዜና

የዓለም ዜና

About
-የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሐን ባለሥልጣን «የይዘት ግዴታዎችን ተላልፈዋል» ላላቸዉ ለሁለት የሐገር ዉስጥ ማሰራጪያ ጣቢያዎች «የመጨረሻ« ያለዉን የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ሰጠ። ማስጠንቀቂያዉ የተሰጣቸዉ አሐዱ ኤፍ ኤም 94.3ና አርትስ ቴሌቪዥን ጣቢዎችን ባለሥልጣኑ «ያልተረጋገጠ፣ ሚዛናዊ ያልሆነና የሕዝብ ጥቅም የሚጎዱ» ያላቸዉን መረጃዎች አሰራጭተዋል በማለት ወቅሷልም።-ሶማሊያ ዉስጥ ለሰፈረዉ የአፍሪቃ ሕብረት ሠራዊት ወታደሮች ያዋጡ ሐገራት መሪዎች ዛሬ ሲነጋገሩ ዋሉ።--ከ60 ሺሕ የሚበልጡ ስደተኞች ባጭር ጊዜ ዉስጥ የስጳኝን ግዛት ሴኡታን ማጥለቅለቃቸዉ ለስጳኝና ለሞሮኮ አስደንጭ፣ ለተቀሩት የአዉሮጳ ሐገራት አሳሳቢ ሆኗል።