
About
• የኢትዮጵያ የፌደራል ፖሊስ ከማላዊ ፖሊስና ከኢንተርፖል ጋር በመተባበር በኢትዮጵያዉን ወጣቶች ላይ «ከባድ ኢሰብአዊ ድርጊት ሲፈጽም ነበር» ያለዉን ተጠርጣሪ መያዙን አስታወቀ።
• በሱዳን ሰሜን ኮርዶፋን ግዛት በተፈጸመ የድሮን ጥቃት ዘጠኝ ሰቪሎች መገደላቸውን የሕክምና ምንጮች ገለጹ።
• በግብፅ ዳሚየታ ወደብ ላይ የደረሰው ቃጠሎ የድሮን ጥቃትን ተከትሎ የተነሳ መሆኑን የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ዐስታወቀ።
• ሩሲያ በዩክሬን ላይ ባካሄደችው ከፍተኛ የ ሚሳኤል እና የድሮን ጥቃት ሕፃናትን ጨምሮ ቢያንስ ስምንት ሰዎች ተገደሉ።
• በሱዳን ሰሜን ኮርዶፋን ግዛት በተፈጸመ የድሮን ጥቃት ዘጠኝ ሰቪሎች መገደላቸውን የሕክምና ምንጮች ገለጹ።
• በግብፅ ዳሚየታ ወደብ ላይ የደረሰው ቃጠሎ የድሮን ጥቃትን ተከትሎ የተነሳ መሆኑን የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ዐስታወቀ።
• ሩሲያ በዩክሬን ላይ ባካሄደችው ከፍተኛ የ ሚሳኤል እና የድሮን ጥቃት ሕፃናትን ጨምሮ ቢያንስ ስምንት ሰዎች ተገደሉ።