DW Amharic የኅዳር 28 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
07 December 2025

DW Amharic የኅዳር 28 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የዓለም ዜና

About
የዛሬው የዓለም ዜና፤ በቤኒን መፈንቅለ መንግስት መክሸፉን እስራኤል ከሃማስ ጋር ወደ ሁለተኛው ምዕራፍ የተኩስ አቁም ስምምነት እደምትሸጋገር መገለፁን፣ጀርመን በእስራኤል ታሪካዊ ሃላፊነት አለባት ሲሉ መራሄ መንግስት ፍሬድሪሽ ሜርዝ መግለፃቸውን፣ እንዲሁም ሩሲያ ፤በዩክሬን ክሬሜንቹክ ከተማ የአየር ጥቃት መፈፀሟ የሚያስቃኙ ዜናዎችን አካቷል።