የሚያዝያ 5 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
13 April 2026

የሚያዝያ 5 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ

ስፖርት | Deutsche Welle

About
አዲስ አበባ የመጀመሪያውን «የአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪ» ፉክክር ልታሰናዳ ነው ። ቃለ መጠይቅ ይኖረናል ። እድሜያቸው ከ17ና ከ18 ዓመት በታች የኢትዮጵያ ብሔራዊ የሴቶች የእግር ኳስ ቡድኖች ድል ቀንቷቸዋል ። ሦስት የዓለማችን ምርጥ ቡድኖች ከሻምፒዮንስ ሊግ ሊሰጫፍ ላይ ደርሰዋል ። ሙሉ ዘገባውን በጽሑፍና ድምጽ በማገናኛው ማግኘት ይቻላል ።