የሚያዝያ 19 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
27 April 2026

የሚያዝያ 19 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ

ስፖርት | Deutsche Welle

About
አዲስ አበባ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ስለተከናወነው አወዛጋቢ የድብልቅ ማርሻል አርት ፍልሚያ ሰፋ ያለ ቃለ መጠይቅ ይኖረናል ። በለንደን ማራቶን የወንዶች ፉክክር ከሁለት ሰዓት በታች በመግባት አዲስ የዓለም ክብረ ወሰን ተመዝግቧል ። የአትሌቲክስ፤ የእግር ኳስ እና ተጨማሪ የስፖርት ዘገባዎችንም አካተናል ። ሙሉ ዘገባውን ማገናኛው ማድመጥ ይቻላል ።