Opens in a new window
የሐምሌ 13 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ
20 July 2026

የሐምሌ 13 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ

ስፖርት | Deutsche Welle

About
አርጀንቲናዎች በመጨረሻው ግጥሚያ ግብግብ ፈጥረው የመንደር ጨዋታ ያስመሰሉት የዓለም ዋንጫ በፌራን ቶሬዝ ብቸኛ ግብ በስፔን አሸናፊነት ተጠናቅቋል ። ፈረንሣዊው ኪሊያን እምባፔ ቡድኑ የሦስተኛ ደረጃውን በእንግሊዝ ቢነጠቅም የወርቅ ጫማውን ግን አስጠብቋል ። ሜሲ አንብቶ ከሜዳ ወጥቷል ። ሙሉ ዘገባውን በድምፅና በጽሑፍ በማገናኛው ማግኘት ይቻላል ።