ዳግም የቪዛ ክልከላ በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን ላይ
11 March 2026

ዳግም የቪዛ ክልከላ በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን ላይ

ስፖርት | Deutsche Welle

About
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን የፊታችን ዐርብ ፖላንድ ውስጥ በሚጀምረው የዓለም አትሌቲክስ ውድድር ለመሳተፍ የሚያስችለውን ቪዛ እስካሁን አላገኘም ። ፖላንድ ለመግባት የሚያስፈልገውን የሸንገን ቪዛ ለማመልከት 45 ቀናት እንደሚያስፈልግ የጠቆሙ አሰልጣኝ ይህንኑ ከሦስት ወራት በፊት ብናገርም ሰሚ አጥቻለሁ ብለዋል ።